使用Player FM应用程序离线!
እግዚአብሔርን ማስደስት — ዋጋ የሚያሰጥ የእምነት ሕይወት ( ክፍል ሁለት) !
已归档的系列专辑 ("不活跃的收取点" status)
When? This feed was archived on October 29, 2021 07:08 (). Last successful fetch was on April 07, 2020 16:48 ()
Why? 不活跃的收取点 status. 我们的伺服器已尝试了一段时间,但仍然无法截取有效的播客收取点
What now? You might be able to find a more up-to-date version using the search function. This series will no longer be checked for updates. If you believe this to be in error, please check if the publisher's feed link below is valid and contact support to request the feed be restored or if you have any other concerns about this.
Manage episode 236214144 series 1467113
ጌታችን በምድር በተመላለስበት ጊዜ አባቱን በሙላት አስደስቶ ነበር። ያስደሰተበትም መንገድ በምልልሱ ነበር — ይኸውም በመንፈስ እንጂ በስጋ ሃሳብ ባለመመላለስ። ጌታም በተደጋጋሚ የኣባቱን ፍቃድ እንጂ የራሱን ፈቃድ ሊያደርግ እንዳልመጣ የተነገረውን መልዕክት ቅዱሳን መጽሐፍት በተለያየ ሥፍራ ዘግበዎል። አባቱን በሙሉ በማስደስት እግዚአብሔር ለማስደስት የሚያስችለውን ፈለግም ትቶልናል።
አብ ደስ በተስኘ ቁጥር፤ ደስ ላስኙት ዋጋን ውይም ብድራትን ይከፍላቸው ነበር። ጌታችንም በማስደስቱ ብድራቱን ተቀብልዎል። ይህም እርሱን እያስደሰትን ስንኖር ከአባት የምንቀበለው ሽልማት እንዳላ መልካም ጠቋሚ ነው። የዘሬው የኦዲዮ ዲቮሽናል መልዕክት እግዚአብሔር የሚያስደስት ሕይወት በመቀጠል እንዲኖሩ የሚያበረታታና ከእግዚአብሔር ዘንድ በፊታችሁ ልትቀበሉት ያለውን ብድራት ለመቀበል የሚያስችል እምነትን በውስጣችሁ ይጭራል ብዬ አምናለሁ።
መልዕቱን ለመስማት ከላይ ያለውን የ “play” በተን በመጫን እንዳለቦ አይዘንጉ። ከዚህ በታች በመልዕክቱ የተጠቀሱት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችንም ማግኘቱ ይችላሉ። ይባረኩበት ዘንድ ጸሎቴ ነው።
ዕብ 11: 6 “6 ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና። ”
ሮሜ 8: 1-2; 7-9 “1 እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።
2 በክርስቶስ ኢየሱስ ያለው የሕይወት መንፈስ ሕግ ከኃጢአትና ከሞት ሕግ አርነት አውጥቶኛልና። 7 ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤ 8 በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።
9 እናንተ ግን የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ በመንፈስ እንጂ በሥጋ አይደላችሁም። የክርስቶስ መንፈስ የሌለው ከሆነ ግን ይኸው የእርሱ ወገን አይደለም።
ሉቃ 4: 1 -15
“1 ኢየሱስም መንፈስ ቅዱስ መልቶበት ከዮርዳኖስ ተመለሰ፥ በመንፈስም ወደ ምድረ በዳ ተመርቶ፥ 2 አርባ ቀን ከዲያብሎስ ተፈተነ። በነዚያም ቀኖች ምንም አልበላም፥ ከተጨረሱም በኋላ ተራበ። 3 ዲያብሎስም። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ ይህን ድንጋይ። እንጀራ ሁን ብለህ እዘዝ አለው። 4 ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።
5 ዲያብሎስም ረጅም ወደ ሆነ ተራራ አውጥቶ የዓለምን መንግሥታት ሁሉ በቅጽበት አሳየው። 6 ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ 7 ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው። 8 ኢየሱስም መልሶ። ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው። 9– 11 ወደ ኢየሩሳሌም ደግሞ ወሰደው፤ በመቅደስም ጫፍ ላይ አቁሞ። ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፥ እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ከዚህ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
12 ኢየሱስም መልሶ። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎአል አለው።
13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ።
14 ኢየሱስም በመንፈስ ኃይል ወደ ገሊላ ተመለሰ፤ ስለ እርሱም በዙሪያው ባለችው አገር ሁሉ ዝና ወጣ።
15 እርሱም በምኵራባቸው ያስተምር፥ ሁሉም ያመሰግኑት ነበር። ”
ጣል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ። ”
2ኛ ቆሮ ፱፡ ፲-፩፩
“10ለዘሪ ዘርን፣ ለመብላት እንጀራን የሚሰጥ እርሱ የምትዘሩትን አትረፍርፎ ይሰጣችኋል፤ የጽድቃችሁንም ፍሬ ያበዛላችኋል። 11ሁል ጊዜ በልግስና መስጠት እንድትችሉ በሁሉ ነገር ያበለጽጋችኋል፤ ልግስናችሁም በእኛ በኩል የሚደርሳቸው ሰዎች እግዚአብሔርን ለማመስገን ምክንያት ይሆናቸዋል።”
1. በክሬዲት ካርድ ዶኔሽን ማድረግ ለምትፈልጉ
2. በኮሪያ እገር ለምትኖሩ በቀጥታ በሚከተለውም የባንክ አካውንት ስጣታችሁን ማድረግ እድምትችሉ በትህትና አሳውቃለሁ።
Account Holder: Victorious God’s ChurchBank Name:
Industrial Bank Of Korea (IBK)Account Number: 058-052445-01-016
መሥጠታችሁ በወንጌል ሥራ ላይ ትልቅ ልዮነትን ያመጣል። ስትስጡም በትንሳኤው ከጌታ ዘንድ መልስ እና ባርኮትን ትጠብቁ
ዘንድ እወዳለሁ። መልካመ የእግዚአብሔር በረከት ያገኛችሁ ዘንድ በመባርክ እጸልያለሁ።
50集单集
እግዚአብሔርን ማስደስት — ዋጋ የሚያሰጥ የእምነት ሕይወት ( ክፍል ሁለት) !
Victory Today - with T.W. Mesfin ለድል ሕይወት የሚረዱ መጽሐፍ ቅዱስዊ እውነታዎችን የማሩበታል (VGC)
已归档的系列专辑 ("不活跃的收取点" status)
When? This feed was archived on October 29, 2021 07:08 (). Last successful fetch was on April 07, 2020 16:48 ()
Why? 不活跃的收取点 status. 我们的伺服器已尝试了一段时间,但仍然无法截取有效的播客收取点
What now? You might be able to find a more up-to-date version using the search function. This series will no longer be checked for updates. If you believe this to be in error, please check if the publisher's feed link below is valid and contact support to request the feed be restored or if you have any other concerns about this.
Manage episode 236214144 series 1467113
ጌታችን በምድር በተመላለስበት ጊዜ አባቱን በሙላት አስደስቶ ነበር። ያስደሰተበትም መንገድ በምልልሱ ነበር — ይኸውም በመንፈስ እንጂ በስጋ ሃሳብ ባለመመላለስ። ጌታም በተደጋጋሚ የኣባቱን ፍቃድ እንጂ የራሱን ፈቃድ ሊያደርግ እንዳልመጣ የተነገረውን መልዕክት ቅዱሳን መጽሐፍት በተለያየ ሥፍራ ዘግበዎል። አባቱን በሙሉ በማስደስት እግዚአብሔር ለማስደስት የሚያስችለውን ፈለግም ትቶልናል።
አብ ደስ በተስኘ ቁጥር፤ ደስ ላስኙት ዋጋን ውይም ብድራትን ይከፍላቸው ነበር። ጌታችንም በማስደስቱ ብድራቱን ተቀብልዎል። ይህም እርሱን እያስደሰትን ስንኖር ከአባት የምንቀበለው ሽልማት እንዳላ መልካም ጠቋሚ ነው። የዘሬው የኦዲዮ ዲቮሽናል መልዕክት እግዚአብሔር የሚያስደስት ሕይወት በመቀጠል እንዲኖሩ የሚያበረታታና ከእግዚአብሔር ዘንድ በፊታችሁ ልትቀበሉት ያለውን ብድራት ለመቀበል የሚያስችል እምነትን በውስጣችሁ ይጭራል ብዬ አምናለሁ።
መልዕቱን ለመስማት ከላይ ያለውን የ “play” በተን በመጫን እንዳለቦ አይዘንጉ። ከዚህ በታች በመልዕክቱ የተጠቀሱት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችንም ማግኘቱ ይችላሉ። ይባረኩበት ዘንድ ጸሎቴ ነው።
ዕብ 11: 6 “6 ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና። ”
ሮሜ 8: 1-2; 7-9 “1 እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።
2 በክርስቶስ ኢየሱስ ያለው የሕይወት መንፈስ ሕግ ከኃጢአትና ከሞት ሕግ አርነት አውጥቶኛልና። 7 ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤ 8 በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።
9 እናንተ ግን የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ በመንፈስ እንጂ በሥጋ አይደላችሁም። የክርስቶስ መንፈስ የሌለው ከሆነ ግን ይኸው የእርሱ ወገን አይደለም።
ሉቃ 4: 1 -15
“1 ኢየሱስም መንፈስ ቅዱስ መልቶበት ከዮርዳኖስ ተመለሰ፥ በመንፈስም ወደ ምድረ በዳ ተመርቶ፥ 2 አርባ ቀን ከዲያብሎስ ተፈተነ። በነዚያም ቀኖች ምንም አልበላም፥ ከተጨረሱም በኋላ ተራበ። 3 ዲያብሎስም። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ ይህን ድንጋይ። እንጀራ ሁን ብለህ እዘዝ አለው። 4 ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።
5 ዲያብሎስም ረጅም ወደ ሆነ ተራራ አውጥቶ የዓለምን መንግሥታት ሁሉ በቅጽበት አሳየው። 6 ዲያብሎስም። ይህ ሥልጣን ሁሉ ክብራቸውም ለእኔ ተሰጥቶአል ለምወደውም ለማንም እሰጠዋለሁና ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ 7 ስለዚህ አንተ በእኔ ፊት ብትሰግድ፥ ሁሉ ለአንተ ይሆናል አለው። 8 ኢየሱስም መልሶ። ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው። 9– 11 ወደ ኢየሩሳሌም ደግሞ ወሰደው፤ በመቅደስም ጫፍ ላይ አቁሞ። ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፥ እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ከዚህ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።
12 ኢየሱስም መልሶ። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎአል አለው።
13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ።
14 ኢየሱስም በመንፈስ ኃይል ወደ ገሊላ ተመለሰ፤ ስለ እርሱም በዙሪያው ባለችው አገር ሁሉ ዝና ወጣ።
15 እርሱም በምኵራባቸው ያስተምር፥ ሁሉም ያመሰግኑት ነበር። ”
ጣል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ። ”
2ኛ ቆሮ ፱፡ ፲-፩፩
“10ለዘሪ ዘርን፣ ለመብላት እንጀራን የሚሰጥ እርሱ የምትዘሩትን አትረፍርፎ ይሰጣችኋል፤ የጽድቃችሁንም ፍሬ ያበዛላችኋል። 11ሁል ጊዜ በልግስና መስጠት እንድትችሉ በሁሉ ነገር ያበለጽጋችኋል፤ ልግስናችሁም በእኛ በኩል የሚደርሳቸው ሰዎች እግዚአብሔርን ለማመስገን ምክንያት ይሆናቸዋል።”
1. በክሬዲት ካርድ ዶኔሽን ማድረግ ለምትፈልጉ
2. በኮሪያ እገር ለምትኖሩ በቀጥታ በሚከተለውም የባንክ አካውንት ስጣታችሁን ማድረግ እድምትችሉ በትህትና አሳውቃለሁ።
Account Holder: Victorious God’s ChurchBank Name:
Industrial Bank Of Korea (IBK)Account Number: 058-052445-01-016
መሥጠታችሁ በወንጌል ሥራ ላይ ትልቅ ልዮነትን ያመጣል። ስትስጡም በትንሳኤው ከጌታ ዘንድ መልስ እና ባርኮትን ትጠብቁ
ዘንድ እወዳለሁ። መልካመ የእግዚአብሔር በረከት ያገኛችሁ ዘንድ በመባርክ እጸልያለሁ።
50集单集
所有剧集
×欢迎使用Player FM
Player FM正在网上搜索高质量的播客,以便您现在享受。它是最好的播客应用程序,适用于安卓、iPhone和网络。注册以跨设备同步订阅。